ሀዋሳ:-ነሐሴ 5/2018 ዓ/ም (ኤስ ቢ ሲ)
የሰሜናዊ ሲዳማ ዞን በቀጣይ በስራ ላይ የሚውል የ መቶ ቀን እቅድ ላይ ውይይት አድርጓል ።
ያለንን ውስን መሬት በዘመናዊ መንገድ በማረስ ማህበረሰቡ በምግብ እራሳቸውን እንዲችሉ ለማድረግና ለስራ አጥ ወጣቶች የስራ እድል እንዲፈጠር የ መቶ ቀን እቅድ ተዘጋጅቶ በትኩረት እንደሚሰሩ የሰሜናዊ ሲዳማ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ፃድቁ ባጥሶ ተናግረዋል ።
የህዝባችንን የመልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመመለስ ገቢን በአግባቡ ለመሰብሰብ በመቶ ቀን እቅድ መሠረት ቅድሚያ ሰጥተው እንደሚሰሩም አቶ ፃድቁ ጨምረው ተናግረዋል ።
ሕብረተሰብን ተጠቃሚ ለማድረግ ያለፈውን ዓመት እቅድ ተፈፃሚነትን በመገምገም በቀጣይ በቱሪዝምና በተለያዩ ስራ ዘርፎች በትኩረት እንደሚሰራም የሰሜናዊ ሲዳማ ዞን አስተዳደር የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አበበ ይታደጉ ተናግረዋል ።
የህዝብን የመልማት ምቹ ሁኔታን ተጠቅመው ፈጣን ለውጥ ለማምጣት በመቶ ቀን እቅድ መሠረት ጠንክረው እንደሚሰሩም የመድረኩ ተሳታፊዎች ተናግረዋል ።
ኤርምያስ ሳንባቶ
ለሃሳብ ልዕልና
ቀጣዮቹን ማስፈንጠሪያዎች በመጫን የኤስቢሲ ቤተሰብ ይሁኑ!
Facebook: -
https://www.facebook.com/profile.php?id=61563363361689 https://www.facebook.com/profile.php?id=100064075051944
YouTube: -
https://youtu.be/fUjnn1dQLg8?si=1bzb_8Nx8mnC-Vk5
Telegram: - https://t.me/sbcnewmedia
WhatsApp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaZ2D6NH5JLsF9xJaB1o
“እኔ ከሀገሬ አልኮበለልኩም ፣አልሸሸሁም ፣ በቀረችኝ አጭር እድሜየም ሀገሬን ነው ማገልገል የምፈልገው “ፕሮፌሰር መሰፍን አርዓያ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር
የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት የመንግሥት አገልግሎቶች ዜጎችን ያለአላስፈላጊ እንግልት፣ መዘግየትና ተጨማሪ ወጪ በፍጥነትና በቀላሉ እንዲደርሱ እያደረገ መሆኑን ሲዳማ መሶብ አንድ ማዕከል ገለጸ።
"ምክክሩ በስኬት ተጠናቋል" ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ
በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከ70 ሺህ በላይ ተማሪዎች አልፈዋል - ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ
በሀዋሳ ከተማ የኑሮ ውድነትን ለማቃለልና እና ተገቢ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪን ተቆጣጥሮ ለማስቀረት ከፍተኛ ሥራ መሰራት እንዳለበት የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ተናገሩ።
የሲዳማ ክልል መንገዶች ባለስልጣን ለአቅመ ደካማ ቤተሰብ የመኖሪያ ቤት ግንባታ አስጀመረ።
የገጠር ልማት መለካት ያለበት በሚገነቡት መሠረተ ልማቶች ብቻ ሳይሆን፣ ተከትሎ በሚመጣው የሰዎች ሕይወት ለውጥ መሆን አለበት።
ሲዳማ ባንክን ተመራጭ የፋይናንስ ተቋም ለማድረግ የተሰራው ስራ ውጤታማ ነው:- አቶ ታደሰ ሐጢያ
የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር የተቋማትን የማስፈፀም አቅም ለማጎልበት የተገዙ ልዩ ልዩ ማሽኔሪዎችና የቢሮ ተሽከርካሪዎች የርክክብ ስነ ስርዓት አካሄደ።
የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ የ2018 ዓ.ም የትምህርት ንቅናቄ መድረክ ከባለድርሻ አካላት ጋር አካሄደ ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በባሕር ዳር ከተማ ቁልፍ የልማት ቦታዎችን ጎበኙ
የደብረ ታቦር (ቡሄ) በዓል
የለኩ ከተማ አስተዳደር የ10 ዓመት የፕላን እቅድ ይፋ አደረገ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በባሕር ዳር ከተማ ቁልፍ የልማት ቦታዎችን ጎበኙ
በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚስተዋሉ ችግሮችን ፈቶ ስር ነቀል ለዉጥ ለማምጣት በልዩ ትኩረት እየተሠራ ነው፦የሲዳማ ክልል ኮንስትራክሽን ባለስልጣን ።
በኦሊምፒክ መድረክ ማሸነፍ ትልቁ ሕልሜ ነው-አትሌት አልማዝ ዮሐንስ
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የወባ በሽታን ለማስወገድ የብዙ ዘርፍ ትብብርን በመደገፍ የምክክር አውደ ጥናት መድረክ አካሄደ።
የስራ ቡድኖች የአጀንዳ ምክረሃሳቦቻቸውን ለሚያደራጀው ቡድን እያቀረቡ ነው
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በባሕር ዳር ከተማ ቁልፍ የልማት ቦታዎችን ጎበኙ
የሲዳማ ክልል ገንዘብ ቢሮ ለሜሪ ጆይ ኢትዮጵ በ5 ሚሊዮን ብር የጀነሬተር ድጋፍ አደረገ
የፍትሕ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ቤተሰብ ፍትሕ መምሪያን ይፋ አደረገ
በዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን አቀባበል ተደረገለት
"የኢትዮጵያ ወጣት የሀገሩን ታሪክ በአዲስ ብዕር እና ብራና እየጻፈ ነው"፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
Tayxe Diro Qaaqquullu, Amuwu, Qacalenna Wedellu Fayyimmanna Sagalete Amuraati Handaarinni Woyyaawino Gumi Borreessamino-Dr. Selaamaawit Mangasha
Tayxe Diro Qaaqquullu, Amuwu, Qacalenna Wedellu Fayyimmanna Sagalete Amuraati Handaarinni Woyyaawino Gumi Borreessamino-Dr. Selaamaawit Mangasha
የማህበረሰቡን የኑሮ ደረጃን ለማሻሻል በቀጣይነት በትኩረት እንደሚሰራ አቶ ፃድቁ ባጥሶ ተናገሩ።
የሃይማኖት ጉዳዮች እና የሰላም ግንባታ አጀንዳዎች ተመካካሪዎች ባቀረቧቸው ምክረ ሃሳቦቻቸው መግባባት ላይ ደረሱ
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የቀረበውን የኢትዮጵያ ወጣቶች የ5 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ኮደሮች ኢኒሼቲቭን እንዲቀላቀሉ እና የክረምቱ ወቅት ከመጠናቀቁ በፊት የተሳታፊዎችን ቁጥር ወደ 7 ሚሊዮን ለማድረስ የተደረገውን ሀገራዊ ጥሪ ተከትሎ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስተናጋጅነት በኢኒሼቲቩ ዙሪያ የልምድ ልውውጥ መርሃ ግብር ተካሂዷል።
የኦሮሞ ሕዝብ ኢትዮጵያን ያስተሣሠረ ጠንካራ ገመድ ነው” - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
የኦሮሞ ሕዝብ ኢትዮጵያን ያስተሣሠረ ጠንካራ ገመድ ነው” - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
የአጀንዳ የሥራ ቡድኖች የምክክር ሂደቱን በይፋ ጀምረዋል፡፡
የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ በወተት ላሞች አያያዝና በወተት ልማት ዙሪያ ለሲዳማ ክልል ልማት ሰራተኞች ለ 3ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ስልጠና እየሰጠ ነው።
ምክክሩ የኢትዮጵያን የወደፊት ህልውና ለማስቀጠል ትልቅ ተስፋ የተጣለበት መሆኑን የምክክሩ ተሣታፊ የሆኑ የዲያስፖራ አባላት ተናገሩ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በባሕር ዳር ከተማ ቁልፍ የልማት ቦታዎችን ጎበኙ
728 ሺህ ቶን የወተት ምርት ወደ ገበያ መቅረቡን የሲዳማ ክልል እንስሳት ሀብት ልማት ቢሮ ገለፀ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባሕር ዳር ገቡ
የኢትዮጵያ የመድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ሀዋሳ ቅርንጫፍ ከሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጤና ቢሮ፣ ከሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ጤና መምሪያ እና ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር፣ “በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ቃል የ2018 ዓ.ም የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎትን በይፋ አስጀምሯል።
ከመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የተሰጠ መግለጫ
ምክክሩ ልዩነትን በሀሳብና በውይይት ለመፍታት የሚያስችል ትልቅ ሚና ያለው ነው ፡- የምክክሩ ተሳታፊዎች
ከሀዋሳ ከተማ አስተዳደር የተላለፈ የጥንቃቄ ማሳሰቢያ