ምድብ : ሀገራዊ | ንዑስ ምድቦች : ሀገራዊ ዜናዎች የተለጠፈ ጊዜ 2025-12-09 02:37:00
20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች እየተከበረ ነው ዲሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ ብሄራዊ አንድነት የበዓሉ መሪ ቃል ነው። የበዓሉ አንድ አካል የሆነው ሲምፖዚየምም እየተካሄደ ነው። በሲምፖዚየሙ ላይ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ፣የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ ተጋሰ ጨፎ ፣የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር እንዳሻው ጣሰው ፣የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ፣ የሲዳማ ክልል ምክር ቤት ዋና ፋንታዬ ከበደ ፣ ከሁሉም ክልሎች የመጡ ርዕሳነ መስተዳድራን ፣ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎችና ተጋባዦች እየተሳፉ ነው።
ኢትዮጵያ በሁሉም መመዘኛ ከጨለማ ወደ ንጋት እየተሸጋገረች መሆኗን - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)
ጠቅላይ ሚ/ር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ዛሬ በሆሳዕና ካደረጉት ንግግር
የፌዴሬሽን ምክር ቤት ለ SBC ዕውቅና ሰጠ
20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች እየተከበረ ነው
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፉ የሠራተኛ ማኅበራት ንቅናቄ ለሚደግፋቸው መርሆዎች ከፍተኛ ዋጋ ትሰጣለች፡- አቶ አደም ፋራህ
ከተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና ፀሃፊ ክላቨር ጋቴቴ ጋር እ.ኤ.አ በ2027 አፍሪካን በሚገባ የሚወክል ኮፕ 32 በማዘጋጀት ረገድ በጋራ ስለምንሰራባቸው መንገዶች ተወያይተናል
ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ የFAO በኢትዮጵያ ተወካይ የነበሩትን ፋራዪ ዚሙዲዚን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ
ምርትና ምርታማነትን ለማረጋገጥ በክልሉ እየተሰሩ ያሉ ሰራዎች ዘርፈ ብዙ እንደሆኑ የሲዳማ ክልል ርዕስ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለፁ።
“ጦርነቱ አብቅቷል” ትራምፕ
ኢትዮ ቴሌኮም በሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት የደንበኞችን ቁጥር ከ100 ሚሊየን በላይ ለማድረስ እየሰራ ነው
ኢትዮጵያ ኬንያን በማሸነፍ ምድቡን በበላይነት አጠናቀቀች
ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ከኢትዮጵያ -ቻይና ወዳጅነትና ትብብር ኮሚቴ ሊቀ መንበር ቤቲ ዡ ጋር በጋራ በሚሰራባቸው ጉዳዮች የማዕቀፍ ስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ
በብልፅግና ፓርቲ የሲዳማ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት 2ተኛ ዙር ሰልጣኝ አመራሮች በሐዋሳ ከተማ እና በዙሪያው የተሰሩ የልማት ስራዎችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል።
የማርበርግ ቫይረስን በአጭር ጊዜ ውስጥ መከላከልና መቆጣጠር የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ ነው
የኢትዮጵያ ብሔሮች፥ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል የህዝቦች እኩልነት የሚያረጋግጥ በመሆኑ ልዩ ትኩረት ይሰጥበታል:: የሲዳማ ክልል ም/ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ ወ/ሮ ፋንታዬ ከበደ
ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የኮፕ 32 ተወካይ ፕሬዚዳንት ሆነው ተመደቡ
ዛሬ ሲዳማ ቡናና ሀዋሳ ከተማ ከተጋጣሚዎቻቸው ጋር ይገናኛሉ
በክልሉ ያለውን የኢኮኖሚ አቅም አሟጦ ገቢ ለመሰብሰብ የገቢ አሰባሰብ ታሪፍ ለማሻሻል እየሰራሁ ነው-የሲዳማ ክልል ገቢዎች ባለስልጣን
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) መልዕክት
ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር የተከለሰ ዕቅድ ገመገሙ