20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች እየተከበረ ነው

ምድብ : ሀገራዊ | ንዑስ ምድቦች : ሀገራዊ ዜናዎች የተለጠፈ ጊዜ 2025-12-09 02:37:00


20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች እየተከበረ ነው

20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች እየተከበረ ነው ዲሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ ብሄራዊ አንድነት የበዓሉ መሪ ቃል ነው። የበዓሉ አንድ አካል የሆነው ሲምፖዚየምም እየተካሄደ ነው። በሲምፖዚየሙ ላይ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ፣የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ ተጋሰ ጨፎ ፣የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር እንዳሻው ጣሰው ፣የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ፣ የሲዳማ ክልል ምክር ቤት ዋና ፋንታዬ ከበደ ፣ ከሁሉም ክልሎች የመጡ ርዕሳነ መስተዳድራን ፣ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎችና ተጋባዦች እየተሳፉ ነው።

ቋንቋ ይቀይሩ
ፍለጋ
ወቅታዊ ዜናዎች
የስራ ማስታወቂያ
SBC
የፌስቡክ ገጽ
ዩቲዩብ
አስተያየት መስጫ