ጠቅላይ ሚ/ር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ዛሬ በሆሳዕና ካደረጉት ንግግር

ምድብ : ሀገራዊ | ንዑስ ምድቦች : ሀገራዊ ዜናዎች የተለጠፈ ጊዜ 2025-12-09 04:06:24


ጠቅላይ ሚ/ር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ዛሬ በሆሳዕና ካደረጉት ንግግር

"የአፋር ዳጉ ለዳውሮ ኩራቱ፣ የሲዳማው ጨምበላላ ለአማራው ሐሴቱ፣ የኦሮሞው ገዳ ለሐረሪ ምቾቱ፣ የአክሱም ሐውልት ለሀዲያው ታሪኩ፣ የጀጎል ግንብ ለቤኒሻንጉል ቅርሱ፣ ፋሲል ቤተመንግሥት ለሀዲያው ሀብቱ፣ የሶማሌው ዳንቶ ለጋሞ ባህሉ፣ የጉራጌ ክትፎ ለእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ጣዕሙ፣ የአንዳችን ለሌላችን ውበት፣ የአንዳችን ለሌላችን ክብር በሆነባት ሀገር ኢትዮጵያ፣ አንዱ ከፍ ሌላው ዝቅ ብሎ ሳይሆን፣ ሁላችን እኩል ሆነን በወንድማማች ዓይን ተያይተን፣ በመደመር ፅንሰ-ሐሳብ የበለፀገች ኢትዮጵያን ለልጆቻችን እንድናሻግር አደራ ልላችሁ እወዳለሁ። በአባቶቻችን ደም የወረስነውን ነፃነት በብልጽግና ማፅናት ከዚህ ትውልድ የሚጠበቅ ተግባር ይሆናል።"

ቋንቋ ይቀይሩ
ፍለጋ
ወቅታዊ ዜናዎች
የስራ ማስታወቂያ
SBC
የፌስቡክ ገጽ
ዩቲዩብ
አስተያየት መስጫ