ምድብ : ሀገራዊ | ንዑስ ምድቦች : ሀገራዊ ዜናዎች የተለጠፈ ጊዜ 2025-12-09 04:06:24
"የአፋር ዳጉ ለዳውሮ ኩራቱ፣ የሲዳማው ጨምበላላ ለአማራው ሐሴቱ፣ የኦሮሞው ገዳ ለሐረሪ ምቾቱ፣ የአክሱም ሐውልት ለሀዲያው ታሪኩ፣ የጀጎል ግንብ ለቤኒሻንጉል ቅርሱ፣ ፋሲል ቤተመንግሥት ለሀዲያው ሀብቱ፣ የሶማሌው ዳንቶ ለጋሞ ባህሉ፣ የጉራጌ ክትፎ ለእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ጣዕሙ፣ የአንዳችን ለሌላችን ውበት፣ የአንዳችን ለሌላችን ክብር በሆነባት ሀገር ኢትዮጵያ፣ አንዱ ከፍ ሌላው ዝቅ ብሎ ሳይሆን፣ ሁላችን እኩል ሆነን በወንድማማች ዓይን ተያይተን፣ በመደመር ፅንሰ-ሐሳብ የበለፀገች ኢትዮጵያን ለልጆቻችን እንድናሻግር አደራ ልላችሁ እወዳለሁ። በአባቶቻችን ደም የወረስነውን ነፃነት በብልጽግና ማፅናት ከዚህ ትውልድ የሚጠበቅ ተግባር ይሆናል።"
ኢትዮጵያ በሁሉም መመዘኛ ከጨለማ ወደ ንጋት እየተሸጋገረች መሆኗን - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)
ጠቅላይ ሚ/ር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ዛሬ በሆሳዕና ካደረጉት ንግግር
የፌዴሬሽን ምክር ቤት ለ SBC ዕውቅና ሰጠ
20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች እየተከበረ ነው
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፉ የሠራተኛ ማኅበራት ንቅናቄ ለሚደግፋቸው መርሆዎች ከፍተኛ ዋጋ ትሰጣለች፡- አቶ አደም ፋራህ
ከተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና ፀሃፊ ክላቨር ጋቴቴ ጋር እ.ኤ.አ በ2027 አፍሪካን በሚገባ የሚወክል ኮፕ 32 በማዘጋጀት ረገድ በጋራ ስለምንሰራባቸው መንገዶች ተወያይተናል
ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ የFAO በኢትዮጵያ ተወካይ የነበሩትን ፋራዪ ዚሙዲዚን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ
ምርትና ምርታማነትን ለማረጋገጥ በክልሉ እየተሰሩ ያሉ ሰራዎች ዘርፈ ብዙ እንደሆኑ የሲዳማ ክልል ርዕስ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለፁ።
“ጦርነቱ አብቅቷል” ትራምፕ
ኢትዮ ቴሌኮም በሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት የደንበኞችን ቁጥር ከ100 ሚሊየን በላይ ለማድረስ እየሰራ ነው
ኢትዮጵያ ኬንያን በማሸነፍ ምድቡን በበላይነት አጠናቀቀች
ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ከኢትዮጵያ -ቻይና ወዳጅነትና ትብብር ኮሚቴ ሊቀ መንበር ቤቲ ዡ ጋር በጋራ በሚሰራባቸው ጉዳዮች የማዕቀፍ ስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ
በብልፅግና ፓርቲ የሲዳማ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት 2ተኛ ዙር ሰልጣኝ አመራሮች በሐዋሳ ከተማ እና በዙሪያው የተሰሩ የልማት ስራዎችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል።
የማርበርግ ቫይረስን በአጭር ጊዜ ውስጥ መከላከልና መቆጣጠር የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ ነው
የኢትዮጵያ ብሔሮች፥ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል የህዝቦች እኩልነት የሚያረጋግጥ በመሆኑ ልዩ ትኩረት ይሰጥበታል:: የሲዳማ ክልል ም/ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ ወ/ሮ ፋንታዬ ከበደ
ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የኮፕ 32 ተወካይ ፕሬዚዳንት ሆነው ተመደቡ
ዛሬ ሲዳማ ቡናና ሀዋሳ ከተማ ከተጋጣሚዎቻቸው ጋር ይገናኛሉ
በክልሉ ያለውን የኢኮኖሚ አቅም አሟጦ ገቢ ለመሰብሰብ የገቢ አሰባሰብ ታሪፍ ለማሻሻል እየሰራሁ ነው-የሲዳማ ክልል ገቢዎች ባለስልጣን
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) መልዕክት
ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር የተከለሰ ዕቅድ ገመገሙ